ከ5-6 ዓመት የሆኑ ህጻናት የሚማሩበት ነው
አማርኛ፣ ግእዝና ሌሎች የኢትዮጵያ ቋንቋዎችን በኢትዮጵያ ፊደል ማስተማር
በዚህ ትምህርት ተማሪዎች ስለ አምስቱ አእማደ ምሥጢራት እና ሌሎች ዶግማዎችን ይማራሉ፤